አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያን በግብርና ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የግሉ ዘርፍ የፈጠራ ሚና ጉልህና አስፈላጊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
በኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሠራበት ያለው አንዱ ቁልፍ ዘርፍ ግብርናው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያን በግብርና ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የግሉ ዘርፍ የፈጠራ ሚና ጉልህና አስፈላጊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
በኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሠራበት ያለው አንዱ ቁልፍ ዘርፍ ግብርናው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።