አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመስኖ ልማት እንዲስፋፋ እስራኤል የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ተናገሩ።
በኢትዮዽያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመስኖ ልማት እንዲስፋፋ እስራኤል የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ተናገሩ።
በኢትዮዽያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ አድርገዋል።