የሀገር ውስጥ ዜና

በኢትዮጵያ የመስኖ ልማት እንዲስፋፋ እስራኤል የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች- ራፋኤል ሞራቭ

By Abrham Fekede

August 31, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመስኖ ልማት እንዲስፋፋ እስራኤል የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ተናገሩ።

በኢትዮዽያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ አድርገዋል።