አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፈው በጀት ዓመት 165 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ምርት ወደ ውጭ መላኩን አስታወቀ።
አፈጻፀሙ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ54 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ልዩነት እንዳለው ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፈው በጀት ዓመት 165 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ምርት ወደ ውጭ መላኩን አስታወቀ።
አፈጻፀሙ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ54 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ልዩነት እንዳለው ተገልጿል።