አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2013 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 400 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ።
ኮርፖሬሽኑ በበጀት ዓመቱ ለ45 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ማሰቡንም የኮርፖሬሽኑ የማርኬቲንግና ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደርቤ ደበሌ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2013 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 400 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ።
ኮርፖሬሽኑ በበጀት ዓመቱ ለ45 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ማሰቡንም የኮርፖሬሽኑ የማርኬቲንግና ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደርቤ ደበሌ ተናግረዋል፡፡