የሀገር ውስጥ ዜና

በ500 ሚሊየን ብር በአዳማ ከተማ የተገነባው ሀይሌ ሪዞርት ዛሬ ተመረቀ

By Meseret Demissu

September 03, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች ድርጅት በ500 ሚሊየን ብር በአዳማ ከተማ ያስገነባው 7ኛው የሀይሌ ሪዞርት ዛሬ ተመርቋል።

በሪዞርቱ የምርቃት ስነስርዓት ላይ ሻለቃ ሀይሌን ጨምሮ የሪዞርቱ የስራ ሃላፊዎች መግለጫ ሰጥተዋል።