የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ የሚገኙ ባንኮች ተማሪዎችን ከማገዝ ጀምሮ የከተማዋን ልማት ለመደገፍ ቃል ገቡ

By Meseret Demissu

September 03, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ ባንኮች ተማሪዎችን ከማገዝ ጀምሮ የከተማዋን ልማት ለመደገፍ ቃል ገብተዋል።

ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመጪው የትምህርት ዘመን ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ አቅርቦት ድጋፍን በተመለከተ ከተለያዩ የባንክ የስራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።