አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህጋዊ ንግድ ሽፋን ሊጭበረበር የነበረ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቀረጥና ታክስ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
የንግድ ማጭበርበሮቹ በቦሌ፣ አዳማ፣ ቃሊቲ እና ድሬዳዋ በሚገኙ የጉምሩክ ቅርንጫፎች ተደርሶባቸው የተሰበሰቡ መሆናቸው ታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህጋዊ ንግድ ሽፋን ሊጭበረበር የነበረ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቀረጥና ታክስ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
የንግድ ማጭበርበሮቹ በቦሌ፣ አዳማ፣ ቃሊቲ እና ድሬዳዋ በሚገኙ የጉምሩክ ቅርንጫፎች ተደርሶባቸው የተሰበሰቡ መሆናቸው ታውቋል።