አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በወጪ ንግድና ስራ እድል ፈጠራ እየተሻሻሉ ቢሆኑም በቴክኖሎጂ ሽግግር በሚፈለገው ደረጃ እየሄዱ አለመሆናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ።
የአምስት ዓመታትን እድሜ የያዘው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት፥ ዛሬ ላይ በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞች የተገነቡትን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ብዛት 12 አድርሷል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በወጪ ንግድና ስራ እድል ፈጠራ እየተሻሻሉ ቢሆኑም በቴክኖሎጂ ሽግግር በሚፈለገው ደረጃ እየሄዱ አለመሆናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ።
የአምስት ዓመታትን እድሜ የያዘው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት፥ ዛሬ ላይ በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞች የተገነቡትን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ብዛት 12 አድርሷል።