አዲስ አበባ፣ ጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የይቅርታ ቀንን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ በመገኘት የመንገድ ዳር ብረቶችን የማጽዳት እና ኬሚካል የመርጨት ስራ አከናውነዋል።
የጽዳት ዘመቻው የይቅርታ ቀንን በማስመልከት ህብረተሰቡ እራሱን ከቂም እና አከባቢውን ከቆሻሻ ማጽዳትን አላማ ያደረገ መሆኑም ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የይቅርታ ቀንን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ በመገኘት የመንገድ ዳር ብረቶችን የማጽዳት እና ኬሚካል የመርጨት ስራ አከናውነዋል።
የጽዳት ዘመቻው የይቅርታ ቀንን በማስመልከት ህብረተሰቡ እራሱን ከቂም እና አከባቢውን ከቆሻሻ ማጽዳትን አላማ ያደረገ መሆኑም ታውቋል፡፡