አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ባለፉት አምስት ወራት ያለ አግባብ የተመዘበረ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ማስመለስ መቻሉን አስታወቀ።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ እንዲሁም በጸረ ሙስና ትግሉ የተሰሩ ሥራዎችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ባለፉት አምስት ወራት ያለ አግባብ የተመዘበረ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ማስመለስ መቻሉን አስታወቀ።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ እንዲሁም በጸረ ሙስና ትግሉ የተሰሩ ሥራዎችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።