አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለማችን በቀጣይ ሊከሰት ለሚችል ወረሽኝ ራሷን ማዘጋጀት እንደሚጠበቅባት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሳሰቡ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በትናንትናው እለት ሀገራት በህብረተሰብ ጤና ላይ ትኩረት በማድረግ ኢንቨስት እንዲያደርጉ በጠየቁበት ወቅት ነው ይህንን ያሉት።
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለማችን በቀጣይ ሊከሰት ለሚችል ወረሽኝ ራሷን ማዘጋጀት እንደሚጠበቅባት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሳሰቡ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በትናንትናው እለት ሀገራት በህብረተሰብ ጤና ላይ ትኩረት በማድረግ ኢንቨስት እንዲያደርጉ በጠየቁበት ወቅት ነው ይህንን ያሉት።