አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት ጥላቻ የሚሰበክበት ሳይሆን ፍቅር የሚሰበክበት ቦታ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ።
41ኛው የቦረና ጉሚ ጋዮ ጉባዔ በዛሬው እለት በቦረና ዞን መካሄድ ጀምሯል።
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት ጥላቻ የሚሰበክበት ሳይሆን ፍቅር የሚሰበክበት ቦታ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ።
41ኛው የቦረና ጉሚ ጋዮ ጉባዔ በዛሬው እለት በቦረና ዞን መካሄድ ጀምሯል።