የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ከሚወክሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

September 08, 2020

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ከሚወክሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ “ዛሬ ከሰዓት ለሁለት ሳምንት በዘለቀው ውይይታቸው ማጠናቀቂያ ላይ ተገኝቻለሁ” ብለዋል።