የሀገር ውስጥ ዜና

የጉምሩክ ኮሚሽን በአዲሱ ዓመት አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወረቀት አልባ ሊያደርግ መሆኑ ተገለጸ

By Meseret Demissu

September 09, 2020

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን የአገልግሎት አሰጣጡን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ በ2013 ዓ.ም የወረቀት አልባ አገልግሎት ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ።

የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ጉዳዩን አስመልክተው በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ሰጥተዋል።