አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ሆነ።
መርሃ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ÷የመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ስነስርዓትም ከ500 በላይ የዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ሆነ።
መርሃ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ÷የመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ስነስርዓትም ከ500 በላይ የዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።