ዓለምአቀፋዊ ዜና

የኬንያ አየር መንገድ ዳግም ወደ ሶስት የአፍሪካ ሃገራት በረራ ሊጀምር ነው

By Feven Bishaw

September 15, 2020

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኬንያ አየር መንገድ ዳግም በሶስት የአፍሪካ ሃገራት የንግድ በረራ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ፡፡

አየር መንገዱ በረራ የሚጀምርባቸው ሃገራትም ጋና ፣ ሴራሊዮን እና ላይቤሪያ መሆናቸው ታውቋል፡፡