የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ስራቸውን በአግባቡ ባላከናወኑ የስራ ተቋራጮችና አማካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን አቶ ሽመልስ ገለፁ

By Tibebu Kebede

September 15, 2020

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ስራቸውን በአግባቡ ባላከናውኑ የስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ላይ እርምጃ እንደተወሰደ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገልፀዋል።

የ2012 በጀት ዓመት የኦሮሚያ ክልል የፕሮጀክቶች አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው።