አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል እየተደረገ ያለው ውይይት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚካሄደው ውይይት የእስካሁኑ ጉዞ እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ዛሬ ምክክር ተካሂዷል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል እየተደረገ ያለው ውይይት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚካሄደው ውይይት የእስካሁኑ ጉዞ እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ዛሬ ምክክር ተካሂዷል።