የሀገር ውስጥ ዜና

በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል እየተደረገ ያለው ውይይት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት- ጠ/ሚ ዐቢይ

By Tibebu Kebede

September 15, 2020

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል እየተደረገ ያለው ውይይት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።

በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚካሄደው ውይይት የእስካሁኑ ጉዞ እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ዛሬ ምክክር ተካሂዷል።