አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጣና ሀይቅ ሞልቶ ባስከተለው የጎርፍ መጥለቅለቅ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ ደንቢያ ወረዳ ከ5 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለዋል።
በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አዲስጌ ድጌ፣ አቸራ፣ ሰራባ ፣ ዳብሎና ጣና ወይን ቀበሌዎች 935 አባዎራና እማውራ ጣና በመሙላቱ ተፈናቅለዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጣና ሀይቅ ሞልቶ ባስከተለው የጎርፍ መጥለቅለቅ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ ደንቢያ ወረዳ ከ5 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለዋል።
በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አዲስጌ ድጌ፣ አቸራ፣ ሰራባ ፣ ዳብሎና ጣና ወይን ቀበሌዎች 935 አባዎራና እማውራ ጣና በመሙላቱ ተፈናቅለዋል።