አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዶክተር ሙክታር ከድርን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው ሾመዋል።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ሹመቱን የሰጡት በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው መሠረት መሆኑን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዶክተር ሙክታር ከድርን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው ሾመዋል።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ሹመቱን የሰጡት በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው መሠረት መሆኑን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።