አዲስ አበባ ፣መስከረም 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰፋፊ እርሻ ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ምክክር በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።
በምክክር መድረኩ የሰፋፊ እርሻ ኢንቨስትመንት የሁለተኛ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን አፈጻጸም ስኬትና ተግዳሮቶች ላይ ውይይት በማድረግ ለቀጣይ አስር ዓመት ዕቅድ ግብዓት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣መስከረም 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰፋፊ እርሻ ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ምክክር በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።
በምክክር መድረኩ የሰፋፊ እርሻ ኢንቨስትመንት የሁለተኛ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን አፈጻጸም ስኬትና ተግዳሮቶች ላይ ውይይት በማድረግ ለቀጣይ አስር ዓመት ዕቅድ ግብዓት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።