አዲስ አበባ፡ መስከረም 6 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን በኢትዮጵያ ለአስቸኳይ የምግብ አቅርቦት የሚውል 30 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የአለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።
ድጋፉ በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ፣ በበርሃ አንበጣ ፣ ድርቅ እና የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እንደሚውል ታውቋል።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 6 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን በኢትዮጵያ ለአስቸኳይ የምግብ አቅርቦት የሚውል 30 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የአለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።
ድጋፉ በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ፣ በበርሃ አንበጣ ፣ ድርቅ እና የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እንደሚውል ታውቋል።