አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ ከ900 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ።
በሀገሪቱ ቫይረሱ ከተከሰተ ጀምሮ እስከ አሁን 945 የህክምና ባለሙያዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ ከ900 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ።
በሀገሪቱ ቫይረሱ ከተከሰተ ጀምሮ እስከ አሁን 945 የህክምና ባለሙያዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።