አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ የአውሮፓ ሀገራትን አስጠነቀቀ፡፡
ድርጅቱ በመላው አውሮፓ ሀገራት እየተመዘገበ ያለው በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እንደማንቂያ ደውል ሆኖ ሊያገለግሉ ይገባልም ነው ያለው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ የአውሮፓ ሀገራትን አስጠነቀቀ፡፡
ድርጅቱ በመላው አውሮፓ ሀገራት እየተመዘገበ ያለው በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እንደማንቂያ ደውል ሆኖ ሊያገለግሉ ይገባልም ነው ያለው፡፡