አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አቶ ልደቱ አያሌው የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ክስ ላይ መቃወሚያ አቀረቡ፡፡
የአቶ ልደቱ አያሌው ሁለት ጠበቆች ዛሬ ከሰዓት ባቀረቡት መቃወሚያ የጦር መሳሪያ አስተዳደር አዋጅ መሰረት እስከ አንድ ዓመት መገልገል ይቻላል፤ የመጠቀሚያ ጊዜ አለው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አቶ ልደቱ አያሌው የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ክስ ላይ መቃወሚያ አቀረቡ፡፡
የአቶ ልደቱ አያሌው ሁለት ጠበቆች ዛሬ ከሰዓት ባቀረቡት መቃወሚያ የጦር መሳሪያ አስተዳደር አዋጅ መሰረት እስከ አንድ ዓመት መገልገል ይቻላል፤ የመጠቀሚያ ጊዜ አለው ብለዋል።