የሀገር ውስጥ ዜና

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል

By Feven Bishaw

September 18, 2020

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 221 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።

በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 67 ሺህ 515 ደርሷል።