የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር የተመራ ልዑክ የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎበኘ

By Meseret Demissu

September 22, 2020

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎብኝቷል።

በክልሉ ርእሰ መስተዳድር የተመራው ልዑክ ከመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተጨማሪ ባለሀብቶችንና ምሁራንን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።