አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎብኝቷል።
በክልሉ ርእሰ መስተዳድር የተመራው ልዑክ ከመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተጨማሪ ባለሀብቶችንና ምሁራንን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎብኝቷል።
በክልሉ ርእሰ መስተዳድር የተመራው ልዑክ ከመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተጨማሪ ባለሀብቶችንና ምሁራንን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።