አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል እስከ 17 ሺህ ቶን የአሳ ምርት ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል ።
በክልሉ የሚገኘውን እምቅ የአሳ ሀብት ልማት ለማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ስምምነት በጋምቤላ ክልል፣ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በጋምቤላ ዩኒቨርስቲ መካከል ተደርጓል።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል እስከ 17 ሺህ ቶን የአሳ ምርት ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል ።
በክልሉ የሚገኘውን እምቅ የአሳ ሀብት ልማት ለማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ስምምነት በጋምቤላ ክልል፣ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በጋምቤላ ዩኒቨርስቲ መካከል ተደርጓል።