የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የ10 ዓመት መሪ እቅዱ ላይ ውይይት አካሄደ

By Meseret Demissu

September 24, 2020

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የ10 ዓመት መሪ እቅዱ ላይ ውይይት አካሄደ።

ባለስልጣኑ በመሪ እቅዱ የመገናኛ ብዙሃንን ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል።