አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዳይከበር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 503 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ጀኔራል ኮሚሽነር ኮማንደር አራርሳ መርዳሳ እንደገለጹት÷ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዳይከበር ሲንቀሳቀሱ ከነበሩት ሰዎች በተጨማሪም የጦር መሳሪያ ተይዟል።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዳይከበር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 503 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ጀኔራል ኮሚሽነር ኮማንደር አራርሳ መርዳሳ እንደገለጹት÷ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዳይከበር ሲንቀሳቀሱ ከነበሩት ሰዎች በተጨማሪም የጦር መሳሪያ ተይዟል።