አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሽብር ጥቃት ለመፈጸም እንዲሁም አመጽና ግጭት ለመቀስቀስ በህቡዕ ሲሰራ የቆየ ቡድን ከእነ ግብረአበሮቹ በቁጥጥር ስር እንዲውል ማድረጉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሽብር ጥቃት ለመፈጸም እንዲሁም አመጽና ግጭት ለመቀስቀስ በህቡዕ ሲሰራ የቆየ ቡድን ከእነ ግብረአበሮቹ በቁጥጥር ስር እንዲውል ማድረጉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ።