የሀገር ውስጥ ዜና

በግድቡ ላይ በካርቱም የተካሄደው ድርድር ውጤታማ ሆኖ መጠናቀቁን ተገለፀ

By Tibebu Kebede

December 24, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዳሴ ግድብ ላይ በካርቱም ሲካሄድ የሰነበተው 3ኛው ዙር የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የውሃ ሚኒስትሮች ድርድር ውጤታማ ሆኖ መጠናቀቁን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ገለፁ።

ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በድርድሩ ውጤት ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።