አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ ለታዳጊ ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር አጸደቀ፡፡
ባንኩ ሃገራቱን በፋይናንስ የደገፈው ክትባቱ ዝግጁ በሚሆንበት ወቅት እንዲገዙበት እና እንዲያሰራጩበት እንዲሁም ለዜጎቻቸው ለኮሮና ቫይረስ ምርመራ እና ክትትል እንዲያውሉት ነው ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ ለታዳጊ ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር አጸደቀ፡፡
ባንኩ ሃገራቱን በፋይናንስ የደገፈው ክትባቱ ዝግጁ በሚሆንበት ወቅት እንዲገዙበት እና እንዲያሰራጩበት እንዲሁም ለዜጎቻቸው ለኮሮና ቫይረስ ምርመራ እና ክትትል እንዲያውሉት ነው ተብሏል፡፡