በስብሰባው ላይ ባለፈው መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ባደረጉት ንግግር ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡
በስብሰባው ላይ ባለፈው መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ባደረጉት ንግግር ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡