አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እና ምክትል ከንቲባው አዲስ አበባ ከተማ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ባለት ሚና ላይ ያተኮረ ውይይት ማድረጋቸውን ምክትል ከንቲባው በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እና ምክትል ከንቲባው አዲስ አበባ ከተማ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ባለት ሚና ላይ ያተኮረ ውይይት ማድረጋቸውን ምክትል ከንቲባው በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል፡፡