አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት ለአፍሪካ ቻይና ትብብር ጥሩ ማሳያ መሆኑን ተናገሩ።
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከሺንዋ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢትዮጵያ እና ቻይና ላለፉት 50 ዓመታት የጠበቀ ወዳጅነት እንዳላቸው አንስተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት ለአፍሪካ ቻይና ትብብር ጥሩ ማሳያ መሆኑን ተናገሩ።
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከሺንዋ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢትዮጵያ እና ቻይና ላለፉት 50 ዓመታት የጠበቀ ወዳጅነት እንዳላቸው አንስተዋል።