ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሰዓድ ሃሪሪ በድጋሚ የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ

By Abrham Fekede

October 22, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዓመት በፊት ስልጣን የለቀቁት የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰዓድ ሃሪሪ በድጋሚ መመረጣቸው ተሰማ፡፡

ሃሪሪ በፓርላማ ድጋፍ የተነፈጋቸውን ሙስጠፋ አዲብን በመተካት ነው በድጋሚ ጠቅላይ ሚኒስትር የሆኑት፡፡