አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዓመት በፊት ስልጣን የለቀቁት የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰዓድ ሃሪሪ በድጋሚ መመረጣቸው ተሰማ፡፡
ሃሪሪ በፓርላማ ድጋፍ የተነፈጋቸውን ሙስጠፋ አዲብን በመተካት ነው በድጋሚ ጠቅላይ ሚኒስትር የሆኑት፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዓመት በፊት ስልጣን የለቀቁት የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰዓድ ሃሪሪ በድጋሚ መመረጣቸው ተሰማ፡፡
ሃሪሪ በፓርላማ ድጋፍ የተነፈጋቸውን ሙስጠፋ አዲብን በመተካት ነው በድጋሚ ጠቅላይ ሚኒስትር የሆኑት፡፡