አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ እየተከናወነ የሚገኘው የጅቡቲ ውሃ ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡
የውሃ ፕሮጀክቱ በሶማሌ ክልል አዲጋላና ኩለን ከተሞች መካከል የተገነባ ሲሆን÷ 28 ጉድጓዶች እና ሁለት የውሃ ማጠራቀሚ ፓምፕ ጣቢያዎች አሉት ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ እየተከናወነ የሚገኘው የጅቡቲ ውሃ ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡
የውሃ ፕሮጀክቱ በሶማሌ ክልል አዲጋላና ኩለን ከተሞች መካከል የተገነባ ሲሆን÷ 28 ጉድጓዶች እና ሁለት የውሃ ማጠራቀሚ ፓምፕ ጣቢያዎች አሉት ተብሏል፡፡