የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የአዳማ የኢንዱሰትሪ ፓርክን ጎበኙ

By Tibebu Kebede

December 26, 2019

 

በታያየዘ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኘውን የሆላንድ የእንሰሳት እርባታ እና የወተት ተዋፅኦ ማቀነባበሪያንም ጎብኝተዋል።

ማቀነባበሪያው ራሱ ከሚያረባቸው እና በአከባቢው ከሚገኙ አርሶ አደሮች ከሚሰበስበው የወተት ምርት የተለያዩ የወተት ተዋፅኦዎችን በማምረት የሚታወቅ ነው።