አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)”ከተሞች ለሰላም” የተሰኘ አገር አቀፍ የሠላም ምክክር ፎረም ነገ በአርባ ምንጭ ከተማ ይካሄዳል፡፡
በሰላም ምክክር ፎረሙ ላይ ለመገኘት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ ረፋድ ላይ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)”ከተሞች ለሰላም” የተሰኘ አገር አቀፍ የሠላም ምክክር ፎረም ነገ በአርባ ምንጭ ከተማ ይካሄዳል፡፡
በሰላም ምክክር ፎረሙ ላይ ለመገኘት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ ረፋድ ላይ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡