አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመጨረሻውን የ2020 ፕሬዚዳንታዊ ክርክር አካሂደዋል፡፡
ሌሊት በተካሄደው ክርክር የኮሮና ቫይረስ፣ የአየርንብረት እና በዘር ላይ ያተኮሩ ጉዳዮች መድረኩን ተቆጣጥረውት ነበር፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመጨረሻውን የ2020 ፕሬዚዳንታዊ ክርክር አካሂደዋል፡፡
ሌሊት በተካሄደው ክርክር የኮሮና ቫይረስ፣ የአየርንብረት እና በዘር ላይ ያተኮሩ ጉዳዮች መድረኩን ተቆጣጥረውት ነበር፡፡