አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ፡፡
ክሱ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ወንጀል ችሎት ዛሬ በንባብ ቀርቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ፡፡
ክሱ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ወንጀል ችሎት ዛሬ በንባብ ቀርቧል፡፡