አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት እንደማይታገስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡
አፈ ጉባኤውና የመከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና የደቡብ ክልል አመራሮች በጉራፈርዳ ወረዳ ጥቃት ከደረሰባቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት እንደማይታገስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡
አፈ ጉባኤውና የመከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና የደቡብ ክልል አመራሮች በጉራፈርዳ ወረዳ ጥቃት ከደረሰባቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አድርገዋል።