አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን አስመልክቶ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
በፓናል ውይይቱ “ፋና ከየት ወዴት” እንዲሁም ”የሚዲያ ሚና በሃገረ ብሄርና ሀገረ መንግስት ግንባታ” በሚሉ ርዕሶች ሁለት ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን አስመልክቶ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
በፓናል ውይይቱ “ፋና ከየት ወዴት” እንዲሁም ”የሚዲያ ሚና በሃገረ ብሄርና ሀገረ መንግስት ግንባታ” በሚሉ ርዕሶች ሁለት ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።