አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የደቡብ ክልል ለግንባር ቀደም ግብር ከፍዮች እውቅና ሰጠ።
እውቅና እና ሽልማቱን የሰጡት የደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባሄ ወይዘሮ ሄለን ደበበ ÷የኮሮና ቫይረስ ተፅእኖን በመቋቋም በታማኝነት ታክስና ግብራቹን ስለከፈላቹሁ የክልሉ መንግስት ያመሰግናችኋል ብለዋል ።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የደቡብ ክልል ለግንባር ቀደም ግብር ከፍዮች እውቅና ሰጠ።
እውቅና እና ሽልማቱን የሰጡት የደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባሄ ወይዘሮ ሄለን ደበበ ÷የኮሮና ቫይረስ ተፅእኖን በመቋቋም በታማኝነት ታክስና ግብራቹን ስለከፈላቹሁ የክልሉ መንግስት ያመሰግናችኋል ብለዋል ።