የሀገር ውስጥ ዜና

ለደቡብ ክልል ግንባር ቀደም ግብር ከፍዮች እውቅና ተሰጠ

By Meseret Demissu

October 24, 2020

 

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የደቡብ ክልል ለግንባር ቀደም ግብር ከፍዮች እውቅና ሰጠ።

እውቅና እና ሽልማቱን የሰጡት የደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባሄ ወይዘሮ ሄለን ደበበ ÷የኮሮና ቫይረስ ተፅእኖን በመቋቋም በታማኝነት ታክስና ግብራቹን ስለከፈላቹሁ የክልሉ መንግስት ያመሰግናችኋል ብለዋል ።