አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ ያስቀመጠበት ህግ እንዳላወጣ አስታወቀ፡፡
ቅጥርን በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩ ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ አስቀምጧል እየተባለ የተናፈሱ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ዣንጥራር አባይ ገለጹ፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ ያስቀመጠበት ህግ እንዳላወጣ አስታወቀ፡፡
ቅጥርን በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩ ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ አስቀምጧል እየተባለ የተናፈሱ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ዣንጥራር አባይ ገለጹ፡፡