አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሁለት ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ የሚገነባውን ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ አስጀምረዋል።
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎዞን የሚገኘውና 80 ነጥብ 22 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ ተጀምሯል።
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሁለት ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ የሚገነባውን ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ አስጀምረዋል።
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎዞን የሚገኘውና 80 ነጥብ 22 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ ተጀምሯል።