የሀገር ውስጥ ዜና

ም/ጠ ሚኒስትሩ ከሁለት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባውን የጊምባ ተንታ መገንጠያ መንገድ ስራን በይፋ አስጀመሩ

By Meseret Demissu

October 26, 2020

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሁለት ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ የሚገነባውን ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ አስጀምረዋል።

በአማራ ክልል ደቡብ ወሎዞን የሚገኘውና 80 ነጥብ 22 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ ተጀምሯል።