አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 በጀት ዓመት የእናቶችና ሕጻናት ጤና አገልግሎት ሀገር አቀፍ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።
የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው የፌደራል ጤና ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎችና የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተጀመረው።
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 በጀት ዓመት የእናቶችና ሕጻናት ጤና አገልግሎት ሀገር አቀፍ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።
የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው የፌደራል ጤና ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎችና የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተጀመረው።