የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት የ100 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገ

By Meseret Demissu

October 27, 2020

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት የ100 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገ።

የተደረገው ድጋፍ የምክር ቤቱ አባላት ጋዜጠኞች ሙያዊ ስነ ምግባር አክብረው መስራት የሚችሉበትን የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት የሚውል መሆኑም ታውቋል።