የሀገር ውስጥ ዜና

ተጨማሪ 488 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 960 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

By Tibebu Kebede

October 30, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 866 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 488 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡